የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት
@Education_Assessment_And_Exams - Channel Telegram
—
0 reviews
1.7K
Subscribers
11/07/26
Added
About የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት is a Telegram channel dedicated to Education, with over 1k subscribers. Quality Education Join the channel to receive all updates directly on Telegram.
Original description
Quality Education
Recent messages
መውጫ ፈተና ቅሬታ ማቅረቢያ ጊዜ ይፋ ተደረገ፤ ውጤት አላየንም ያሉ ተፈታኞች ደግሞ የተፈጠረው ምን እንደሆነ ማብራሪያ እንዲሰጣቸው ጠይቀዋል።
(Exit Exam) ውጤት ጋር በተያያዘ ቅሬታ ያላቸው ተፈታኞች፣ እስከ ሰኔ 23 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ቅሬታቸውን ማቅረብ ትችላላቹ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት።
ተፈታኞች በአካል መገኘት ሳያስፈልጋቸው ውጤት ባዩበት
https://result.ethernet.edu.et/usernamepage
ሊንክ በመግባት “Submit Complaint” የሚለውን አማራጭ በመጫን በኦንላይን ብቻ ማመልከት ይችላሉ ፣ የቅሬታ መቀበያ ጊዜው ከሰኔ 17 እስከ ሰኔ 23/2018 ዓ.ም ድረስ ብቻ ይቆያል።
መልካም ፈተና!
#MoE
: ትምህርት ሚኒስቴር የ2018 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት መግለጫ እየሰጠ ይገኛል።
ዘንድሮ በአጠቃላይ ፈተናውን ከወሰዱ ተማሪዎች መካከል ማለፍ የቻሉት 70 ሺ 544 ናቸው።
ካለፉት መካከል በተፈጥሮ ሳይንስ 16.5 በመቶ ሲሆኑ በማህበራዊ ሳይንስ ደግሞ 8.33 በመቶ ናቸው።
ከፍተኛ ውጤት
Natural Science
591 / 600 ወንድ
583 / 600 ሴት
Social Science
576 / 600 ወንድ
569 / 600 ሴት
ስለ የሬሚዲያል
ዘንድሮ ካለፉት ዓመታት ውጤት ጋር ሲነጻጸር የተሻለ ተማሪ ቁጥር ያለፈ በመሆኑ የምንቀበለው የሬሚዲያል ተማሪ ቁጥር ይቀንሳል። ስንት ይሆናል የሚለውን በተመለከተ ግን መቁረጫ ነጥቡ ወደፊት የሚገለጽ ይሆናል። " - ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ (የትምህርት ሚኒስትር)
#National_Exam_Result
የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ሰኞ ከሰአት ወይም ማክሰኞ ጠዋት ለተማሪዎች ይለቀቃል
ውጤት የመመልከቻ አማራጮች፦
➫ በድረ-ገጽ፦
https://result.eaes.et
➫ በቴሌግራም ቦት፦
https://t.me/EAESbot
➫ በአጭር የጽሑፍ መልዕክት፦ 6284
Text preview of the latest public messages — media content is not shown.
Reviews (0)
No reviews yet
Frequently Asked Questions
Click the 'Open in Telegram' button and then press 'Join' to subscribe to the channel.
Yes, open the channel, tap the name at the top, then 'Notifications' and choose 'Mute' for the period you want.
Posting frequency varies from channel to channel. Check the recent posts to get an idea.
Some channels have a discussion group link or admin contact in the description. Otherwise they cannot be contacted directly.
Other Channels in Education