የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት
@Education_Assessment_And_Exams - قناة Telegram
—
0 تقييمات
1.7K
المشتركون
11/07/26
أُضيف
حول የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት هو قناة تيليجرام مخصص لـ تعليم، ويضم أكثر من 1 ألف مشترك. Quality Education انضم إلى القناة لتصلك كل التحديثات مباشرة على تيليجرام.
الوصف الأصلي
Quality Education
الرسائل الأخيرة
ከፍተኛ ውጤት
Natural Science
591 / 600 ወንድ
583 / 600 ሴት
Social Science
576 / 600 ወንድ
569 / 600 ሴት
ስለ የሬሚዲያል
ዘንድሮ ካለፉት ዓመታት ውጤት ጋር ሲነጻጸር የተሻለ ተማሪ ቁጥር ያለፈ በመሆኑ የምንቀበለው የሬሚዲያል ተማሪ ቁጥር ይቀንሳል። ስንት ይሆናል የሚለውን በተመለከተ ግን መቁረጫ ነጥቡ ወደፊት የሚገለጽ ይሆናል። " - ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ (የትምህርት ሚኒስትር)
#National_Exam_Result
የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ሰኞ ከሰአት ወይም ማክሰኞ ጠዋት ለተማሪዎች ይለቀቃል
ውጤት የመመልከቻ አማራጮች፦
➫ በድረ-ገጽ 1፦
https://result.eaes.et
2:-
result.neaea.gov.et
➫ በቴሌግራም ቦት፦
https://t.me/EAESbot
➫ በአጭር የጽሑፍ መልዕክት፦ 6284
📌
ዉጤት እስከ ሰኞ ከሰአት ወይም ማክሰኞ ጠዋት ላይ ይፋ ይሆናል! ልክ እንደወጣ ዉጤታቹን የምታዩበት websites እነዚህ ናቸው ::
1.
eaes.et
2.
eaes.gov.et
3.
eaes.edu.et
4.
result.neaea.gov.et
5.
t.me/EAESbot
6 SMS 6284
💡
እኛም ቀድመን አልሰራ የሚላችሁ ከሆነ እገዛ የምናደርግላችሁ ይሆናል ።
የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በ2018 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት ዙሪያ መግለጫ በሰጡበት ወቅት የፈተናው ውጤት ሰኞ ወይም እስከ ማክሰኞ ከሰዓት ይፋ ይደረጋል ማለታቸው ይታወሳል።
ውጤት ሰኞ ዕለት ይፋ ያልተደረገ ሲሆን እስከ ማክሰኞ ከሰዓት ይፋ ይደረጋል ተብሎ ይጠበቃል።
የፈተናው ውጤት ይፋ ሲደረግ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ብቻ በይፋ የሚያሳውቅ ሲሆን እንዴት ማየት እንደሚቻልም ተቋሙ ገለጻ ያወጣል።
የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ይፋ ሆነ።
የ2018 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት ይፋ ተደርጓል። ተፈታኞችም ውጤታቸው ማየት ጀምረዋል።
ውጤት ለማየት ፦
👉
በድረ ገጽ ፡
https://result.eaes.et
👉
ቴሌግራም፡
https://result.eaes.et/telegram
👉
አጭር የጽሑፍ መልዕክት፡
https://result.eaes.et/sms
በአንድ ጊዜ በርካታ ተማሪዎች ውጤታቸውን ለማየት ስለሚሞክሩ የኔትዎርክ መጨናነቅ ሊያጋጥም ስለሚችል ደጋግሞ መሞከር ይገባል።
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ተፈታኞች ቅሬታ ሲኖራቸው በአካል መምጣት ሳያስፈልጋቸው
https://result.eaes.et/complaint
የሚለው
@darkpychology
معاينة نصية لأحدث الرسائل العامة — لا يتم عرض محتوى الوسائط.
التقييمات (0)
لا توجد تقييمات بعد
الأسئلة الشائعة
اضغط على زر 'فتح في تيليجرام' ثم اضغط 'اشتراك' للانضمام إلى القناة.
نعم، افتح القناة، واضغط على الاسم في الأعلى، ثم 'الإشعارات' واختر 'كتم' للمدة التي تريدها.
يختلف تكرار النشر من قناة إلى أخرى. اطّلع على المنشورات الأخيرة لتأخذ فكرة.
تحتوي بعض القنوات على رابط مجموعة نقاش أو جهة اتصال المسؤول في الوصف. وإلا فلا يمكن التواصل معهم مباشرة.
المزيد من قنوات في تعليم